- adminbeza
- [post-views]
ምናሌ
እንኳን ወደ እንጅባራ ከተማ በደህና መጡ
መገኛ
የእንጅባራ ከተማ የምትገኘው በሰሜን ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አዊ ዞን ከአዲስ አበባ በ 420 ኪ.ሜ ከክልሉ መንግሥት መቀመጫ ከሆነችው ባህርዳር ከተማ ደግሞ 176 ኪ.ሜ፣ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋም በ 10º 53’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 36º 56’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡
አመሰራረት
እንጅባራ ከተማ የተቆረቆረችው በ 1884 ዓም ነው፡፡
የከተማ ማኔጅመንትና ፕላን
እንጅባራ በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች አንዷ ስትሆን፣ የከተማ አስተዳደር፣ ማዘጋጃ ቤት፣ 2 የከተማና 1 የገጠር ቀበሌዎች አላት፡፡ በ2003 ዓ.ም የተዘጋጀ መዋቅራዊ ፕላንም አላት፡፡