- adminbeza
- [post-views]
ምናሌ
እንኳን ወደ ጎንደር ከተማ በደህና መጡ
1.1 መገኛ
ጎንደር ከተማ የምትገኘዉ በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ጎንደር ዞን፣ ከአዲስ አበባ በ 747 ከክልሉ ዋና ከተማ በሕርዳር በ 170 ኪሜ ርቀት ላይ ነው፡፡ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋ በ 12º 45’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 37º45’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ላይ ነው፡፡
1.2 አመሠራረት
ጎንደር ከተማ የተቆረቆረችው በ1636 ዓ. ም ጎንደር በክልሉ የሪፎርም ከተሞች አንድዋ ስትሆን የከተማ አስተዳደር፣ የከተማ አገልግሎት ጽ/ቤት፣ 12 ክ/ከተማዎች፣ 12 የከተማ ቀበሌዎችና 10 የገጠር ቀበሌዎችን አሷት፡፡ በ1997 ዓ.ም የተዘጋጀ መዋቅራዊ ፕላን አላት፡፡